አክዓብ የንጉሥ ልብሱን እንዲለብስ አጥብቆ በመጠየቁ ኢዮሣፍጥ በስህተት የእስራኤል ንጉሥ ነው ተባለ።
“እግዚአብሔር እርሱን ማሳደዳቸውን እንዲያቆሙ አደረገ”
ይህ ሐረግ በታሪኩ ውስጥ አንድን አስፈላጊ ክስተት ለማመልከት እዚህ ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡ ቋንቋህ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ መጠቀም ትችላለህ ፡፡