am_tn/2ch/18/25.md

450 B

የእስራኤል ንጉሥ

ይህ አክዓብን ያመለክታል ፡፡

አሞን

ይህ የሰው ስም ነው ፡፡ ( የስሞች አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)

በደህና ብትመለሱ

ይህ የማይሆነውን ነገር ይገልጻል፡፡ ንጉሡ በደህና እንደማይመለስ እግዚአብሔር ለሚክያስ አስቀድሞ ነግሮታል። (መላምታዊ ሁኔታ፡ይመልከቱ)