“ከአባቱ በኋላ”
ኢዮሣፍጥ ሠራዊቱን ለጦርነት አዘጋጀ። አት: - “እስራኤልን ለመውጋት እንዲችሉ ሠራዊቱን አዘጋጀ” (ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)
“ወታደሮችን አኖረ”
ህዝብን ለመከላከል የተቋቋሙ ወታደራዊ ሰፈሮች