am_tn/2ch/15/01.md

817 B

የእግዚአብሔር መንፈስ በዓዛርያስ ላይ ወረደ

ይህ ዘይቤያዊ አነጋገር ሲሆን የእግዚአብሔር መንፈስ አዛርያስን አነሳስቶ እንዲተነብይ አስችሎታል ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “የእግዚአብሔር መንፈስ ለአዛርያስ ትንቢት የመናገር ችሎታ ሰጠው” ( ፈሊጥን፡ይመልከቱ)

ዖዴድ

ይህ የወንድ ስም ነው ፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)

እርሱም ያገኛል

ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ታደርገዋለህ” ወይም “እርሱን እንድታገኝ ይፈቅድልሃል” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን፡ይመልከቱ)