804 B
804 B
አሳ ይሁዳን አለው
እዚህ “ይሁዳ” የሚለው ቃል የይሁዳን ሕዝብ ያመለክታል ፡፡ አት: - “አሳ የይሁዳን ሰዎች ነገረ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)
በሁሉም በኩል ሠላም ይሁን
“በዙሪያዋ ሠላም። ” ይህ ማለት ይሁዳ በዙሪያዋ ካሉ ብሔራት ሁሉ ጋር ሠላም ነበራት ማለት ነው ፡፡
ስለዚህ ገነቡ
ኤሊፕሲስ ከዐውደ ሊቀርብ ይችላል። አት: - “ከተሞቹን ገነቡ” ( የቃላትን ግድፈት ፡ይመልከቱ)
300,000 ወንዶች… 280,000 ወንዶች
“ሦስት መቶ ሺህ ወንዶች… ሁለት መቶ ሰማንያ ሺህ ወንዶች” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)