am_tn/2ch/14/05.md

1.4 KiB

በኮረብታ ላይ የነበሩትን መስገጃዎች አፈረሰ ፤ ደግሞም አርባ አራት የተመሸጉ ከተሞችን ሠራ

አሳ በነገሠበት ጊዜ እነዚህን ነገሮች እንዲያከናውኑ ለሠራተኞቹ ነግሮ ሊሆን ይችላል ፡፡ አት: - “ህዝቡ የኮረብታ መስገጃዎችን እንዲያስወግዱ አደረገ… ሠራተኞቹ አርባ የተመሸጉ ከተማዎችን እንዲገነቡ አደረገ ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)

መንግሥቱ በእሱ ሥር አረፈ

መንግሥቱ ያረፈች ያህል ጦርነት አልነበረም ፡፡ አት: - “መንግሥቱ በእርሱ ሥር ሰላም ነበራት” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)

በእርሱ ስር

“በመንግሥቱ ስር።” አንድን መንግሥት የሚገዛ ንጉሥ በመንግሥቱ ላይ ለእንደሆነ ወይም መንግሥቱ ከንጉሡ በታች እንደሆነ ተደርጎ ይነገራል ፡፡ ኣት: - “በመንግስቱ” ወይም “እርሱ ንጉሥ ሳለ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)

ምድሪቱ ጸጥ አለች

ምድሪቱ ጸጥ ያለች ያህል ጦርነት የሚባል ነገር አልነበረም። ኣት: - “በምድሪቱ ሠላም ነበር” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)