3.7 KiB
ብትመለሰስ
እዚህ ከእግዚአብሄር “መራቅ” ምሳሌያዊ አነጋገር ሲሆን እርሱን ማምለክ ማቆም ማለት ነው ፡፡ አት: - “ግን እኔን ማምለክን ብታቆሙ” (ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
እናንተ ብትመለሱ
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች “እናንተ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው 1) ለሁሉም የእስራኤል ሕዝብ ፣ ወይም 2) ለሰሎሞን እና ለዘሩ ነው ፡፡
ሥርዓቴንና ትእዛዜን
እዚህ ላይ “ትዕዛዛት” እና “ሥርዓቶች” የሚሉት ቃላት በመሠረቱ በትርጉማቸው አንድ ዓይነት ሲሆኑ እግዚአብሔር ያዘዘውን ሁሉ አፅንኦት ይሰጣሉ ፡፡ ( ድግግሞሽን: ይመልከቱ)
ከሰጠኋቸው ምድር እነቅላቸዋለሁ
“እነሱ” የሚለው ቃል የእስራኤልን ሕዝብ ያመለክታል ፡፡ እግዚአብሔር ህዝቡን ከምድሩ ለቀው እንዲወጡ ስለማድረግ ሲናገር ልክ እፅዋት ከነሥራቸው ከምድር እንደሚነቀሉ ህዝቡን እንደሚነቅላቸው ተናግሯል፡፡ AT: - “የሰጠኋቸውን ምድር ለቀው እንዲወጡ አደርጋለሁ” ( ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
ይህ ቤት
ይህ ቤተመቅደሱን ያመለክታል ፡፡
ለስሜ ቀድሼዋለሁ
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች 1) የያህዌህ ስም ራሱን እግዚአብሔርን ይወክላል ፡፡ አት: - “ለራሴ የለየሁትን” ወይም 2) የያህዌ ስም የእርሱን ማንነት ይወክላል። አት: - “እኔ ለክብሬ የለየሁትን” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)
ከፊቴ እጥላለሁ
እግዚአብሔር ቤተ መቅደሱን ስላለመቀበል ሲናገር ከእርሱ በጣም አርቆ እንደሚጥለው በሚመሽል መልኩ ይናገራል ፡፡ አት: - “እጥለዋለሁ” ወይም “ችላ እለዋለሁ” (ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
በሕዝቦች ሁሉ መካከል ምሳሌ እና ቀልድ አደርገዋለሁ
“ሰዎች ሁሉ ዘንድ መተረቻ ፣ መቀለጃ እንዲሆን አደርጋለሁ” ወይም “በእሱ ላይ ከማደርገው የተነሳ አሕዛብ ሁሉ ያፌዙበትና ይሳለቁበታል ”
ይደነግጣል
“ይደነቃሉ”
ይጮኻሉ
በቤተ መቅደሱ ላይ በደረሰው ነገር እንደደነገጡ የሚያሳዩት የድንጋጤ ድምጽ ነው ( ምሳሌያዊ ድርጊትን: ይመልከቱ)
እግዚአብሔርን ተዉ
“ለእግዚአብሔር ታማኝ አልነበሩም” ወይም “እግዚአብሔርን አልታዘዙም”
አባቶቻቸውን ከግብጽ ምድር ያወጣቸውን
ይህ ሐረግ እግዚአብሔርን ማምለክ የነበረባቸው ለምን እንደሆነ ይገልጻል ፡፡ (መለየት ከማስታወቅና ከማስታወስ ጋር : ይመልከቱ)
ሌሎች አማልክትን ያዙ
እዚህ “ያዙ” የሚለው ቃል ለእነሱ ታማኝ ለመሆን መምረጥን ያሳያል ፡፡ አት: - “ለሌሎች አማልክት ታማኝ ለመሆን መርጠዋል” ( ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
ሰገዱላቸው አመለኩአቸውም
እነዚህ ሁለት ሐረጎች አንድ ዓይነት ትርጉም አላቸው ፡፡ “ሰገዱላቸው” የሚለው ሐረግ ሰዎች በአምልኮ ውስጥ ይጠቀሙ የነበረውን አኳሃን ያሳያል ፡፡ (ተመሳሳይነትን: ይመልከቱ )