am_tn/2ch/07/11.md

1.1 KiB

ሰለሞን የእግዚአብሔርን ቤትና የራሱን ቤት ጨረሰ

ሰሎሞን ምናልባት ሌሎች ሰዎች ሥራውን እንዲሰሩ እንዳዘዘ አንባቢዎች ሊገነዘቡ ይገባል ፡፡ ኣት: - “ሰሎሞን ያዘዛቸው ሠራተኞች የእግዚአብሔርን ቤትና የሰሎሞንን ቤት ሠርተው ጨረሱ” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)

ሰሎሞን ይሰራው ዘንድ በልብ ያሰበውን

ልብ የተነገረው እንደ በመያዣ ተመስሎ ነው ፣ ምኞቶችም ወደ ልብ እንደመጡ ይናገራል ፡፡ ኣት: - “ሰሎሞን ሊሠራው የወደደውን ሁሉ” (ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)

በተሳካ ሁኔታ አከናወነ

ይህ ፈሊጥ ነው ፡፡ አት: - “በተሳካ ሁኔታ ጨረሰ” ወይም “በተሳካ ሁኔታ እንዲከናወን አድርጎታል” (ፈሊጥን: ይመልከቱ)

በሌሊት

“በማታ” ወይም “አንድ ማታ”

ለመሥዋዕት ቤት

“ሰዎች መስዋዕት የሚያቀርቡልኝ ቤት”