am_tn/2ch/06/22.md

1.0 KiB

አያያዥ መግጫዎች

ንጉሥ ሰሎሞን ጸሎቱን ቀጠለ ፡፡

መሓላ መማል ግዴታ ነው

ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “አንድ ሰው እንዲምልለት ይጠይቃል” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን : ይመልከቱ )

ይህ ቤት።

ይህ ቤተመቅደሱን ያመለክታል ፡፡

ያደረከውንም በራሱ ላይ አምጣበት

የአንድን ሰው ምግባር በራሱ ላይ ማምጣት በመጥፎ ድርጊቱ መቀጣትን ያመለክታል። አት: - “ የሚገባውን ቅጣት መስጠት” ( ስለ ዘይቤያዊ: ይመልከቱ)

በራሱ ላይ

እዚህ ላይ “ራስ” ሙሉውን ሰው ያመለክታል ፡፡ አት: - “በእርሱ ላይ” ( አንዱ ሁሉን ወይም ሁሉ አንዱን የሚወክልበትን አገላለጽ : ይመልከቱ)

እንደ ጽድቁም ክፈለው

“ንፁህ ስለሆነ የሚገባውን ስጠው”