am_tn/2ch/06/12.md

1.2 KiB

በእስራኤል ማኅበር ሁሉ ፊት

“በዚያ በተሰበሰበው የእስራኤል ሕዝብ ፊት”

እጆቹን ዘረጋ

“እጆቹን ወደ ላይ ዘረጋ።” የሚለው እየጸለየ መሆኑን ለማሳየት ነበር ፡፡ ( ምሳሌያዊ ድርጊትን: ይመልከቱ)

ርዝመቱ አምስት ክንድ ፣ ወርዱ አምስት ክንድ ፣ ቁመቱም ሦስት ክንድ

እነዚህን ወደ ዘመናዊ መለኪያዎች መለወጥ ትችላለህ ፡፡ አት: - “እርዝመቱ ሁለት ሜትር ከሰላሳ አራት ሴንቲ ሜትር ፣ ወርዱ ሁለት ሜትር ከሰላሳ አራት ሴንቲ ሜትር ፣ ከፍታው አንድ ሜትር ከ ሀምሳ ሳንቲሜትር” ( መጽሐፍ ቅዱሳዊ ርቀትን: ይመልከቱ)

እጆቹን ወደ ሰማይ ዘረጋ

ሰሎሞን እጆቹን ወደ ላይ ዘርግቶ ለመጸለይ በመድረክ ላይ ተንበረከከ ፡፡ እጆቹን ወደ ሰማይ መዘርጋቱ ወደ እግዚአብሔር መጸለዩን የሚያሳይበት አንድ መንገድ ነው። ( ምሳሌያዊ ድርጊትን: ይመልከቱ)