1.9 KiB
1.9 KiB
እግዚአብሔር ብሎአል
ሰሎሞን ስእግዚአብሔር ሲናገር ለሌላ ሰው የሚናገር ይመስላል ይህም ለእግዚአብሔር ያለውን አክብሮት ለማሳየት ነው፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ሆይ ፣ አንተ አልህ” ( አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሦስተኛ መደብ ሰብዓዊን: ይመልከቱ)
በወፍራም ጨለማ ውስጥ
እዚህ “ወፍራም” የሚለው ቃል ጨለማው እጅግ በጣም ከባድ መሆኑን ያሳያል ፡፡ እግዚአብሔር ኃጢአተኛ ሰዎች እንዲመለከቱት እንደማይፈቅድ ሲናገር በጨለማ ውስጥ እንደሚኖር አስመስሎ ተናግሯል፡፡ ኣት: - “በታላቅ ጨለማ ውስጥ” ( ዘይቤያዊን: ይመልከቱ)
እጅግ ከፍ ያለ መኖሪያ ቤት ሠራሁልህ
ሰሎሞን ፣ ሕዝቡ ቤተ መቅደሱን እንዲሠሩ ማዘዙን እና እንዴት መሥራት እንዳለባቸው መናገሩን እርሱ ራሱ እንደገነባው አስመስሎ ይናገራል ፡፡ ኣት: - “እኔና ሕዝብህ እጅግ ከፍ ያለ መኖሪያ ሠርተንላችኋል” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ ስለመወከል : ይመልከቱ )
ከፍ ያለ መኖሪያ ሠራሁልህ
በጣም አስፈላጊ ለሆነ ሰው የሚመጥን የሚያምር ቤተ
የእስራኤል ማኅበር ሁሉ ቆመው ነበር
“ማኅበሩ ሁሉ” የሚለው ሐረግ አጠቃላይ ነው ፡፡ ይህ ማለት እያንዳንዱ እስራኤልላዊ ቆሞ ነበር ማለት ሳየሆን ፣ እዚያ ተሰብስበው የነበሩ ሰዎች ሁሉ ቆመው ነበር ማለት ነው ፡፡ ኣት: - “የእስራኤል ሕዝብ በዚያ ቆመው ነበር” ( ግነትን እና አጠቃላይን : ይመልከቱ)