am_tn/2ch/05/11.md

1.9 KiB

እንዲህም ሆነ

ይህ ሐረግ በታሪኩ ውስጥ አንድን አስፈላጊ ክስተት ለማመልከት እዚህ ጥቅም ላይ ውሏል ፡፡ ቋንቋህ ይህንን የሚያከናውንበት መንገድ ካለው እዚህ መጠቀም ትችላለህ ፡፡

አሳፍ ፣ ኤማን ፣ ኤዶታም

እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ))

ወንዶችና ወንድሞች

“ወንዶችና ሌሎች ዘመዶች”

ጽናጽል

ሁለት ቀጭን ፣ ክብ የብረት ሳህኖች ከፍተኛ ድምጽ ለመፍጠር አንድ ላይ የሚመቱ ( የማይታወቀውን ይተርጉሙ: ይመልከቱ))

120 ካህናት

“አንድ መቶ ሀያ ካህናት” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ))

በአንድነት ሆነው እግዚአብሔርን እያመሰገኑና እያከበሩ

ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔርን ሲያመሰግኑ እና ሲከብሩ አንድ ድምጽ ማሰማት” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን: ይመልከቱ)

ድምፃቸውን ከፍ አደረጉ

ይህ ፈሊጥ ነው ፡፡ ኣት: - “በከፍተኛ ድምፅ ዘመሩ” ( ፈሊጥን: ይመልከቱ))

የቃል ኪዳኑ ታማኝነት ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል

“ቃል ኪዳናዊ ታማኝነት” የሚለው የረቂቅ ስም “ታማኝነት” ተብሎ ሊገለፅ ይችላል። ኣት: “ለዘላለም ታማኝ ነውና” ( የረቂቅ ስም : ይመልከቱ )

ቤቱም የእግዚአብሔርም ቤት በደመና ተሞላ

ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ከዚያም ደመና የእግዚአብሔርን ቤት ሞላው” (ተመልከት/ች: ገቢራዊ ወይም ተብሮኣዊ)