am_tn/2ch/04/07.md

1.0 KiB

ሠራ… አኖረ… ሠራ… ሠራ

እዚህ “እሱ” ሰለሞንን ያመለክታል ፡፡ ሰለሞን ሌሎች ሰዎች ሥራውን እንዲሠሩ አሰማርቶ እንደነበረ አንባቢዎች ሊረዱ ይገባል፡፡ አት: - “የሰሎሞን ሠራተኞች ሠሩ… አኖሩ… ሠሩ… ሠሩ” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)

እንደ ሥርዓታቸው ተሠሩ

ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “በዲዛይናቸው መሠረት” ወይም “ሰሎሞን ሠራተኞቹን እንዲቀርጿቸው ባዘዘው መሠረት”( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን: ይመልከቱ)

በቀኝ እጅ … በግራ

“በቀኝ በኩል… በግራ በኩል” ወይም “በደቡብ በኩል… በሰሜን በኩል”

አንድ መቶ ድስቶች

“100 ድስቶች” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ)

ድስቶች

ለመታጠብ የሚያገለግሉ ጥልቀት ያላቸው ሳህኖች