am_tn/2ch/03/10.md

457 B

ሠራ

ሰሎሞን ሥራውን የሚሰሩ ሰዎች አሰማርቶ እንደነበረ አንባቢዎች ሊገነዘቡ ይገባል ፡፡ አት: - “የሰሎሞን ሠራተኞች ሠሩ” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)

ሀያ ክንድ… አምስት ክንድ

አንድ ክንድ 46 ሴንቲሜትር ነው ፡፡ አት: - “9.2 ሜትር… 2.3 ሜትር” ( መጽሐፍ ቅዱሳዊ ርቀትን: ይመልከቱ)