am_tn/2ch/02/15.md

2.3 KiB

አገናኝ መግለጫ ፡

ይህ ከጢሮስ ንጉሥ ከኪራም ለሰሎሞን የሚናገረውን መልእክት ይቀጥላል ፡፡

ጌታዬ የተናገረውን እነዚህን ነገሮች ወደ ባሪያዎቹ ይላከው

ኪራም ሰለሞንን “ጌታዬ” ፣ ራሱንና ፣ የራሱን ሕዝብ “አገልጋዮቹ” ሲል ጠርቶታል። ይህ አክብሮት ማሳያ መንገድ ነው። ኣት: - “ጌታዬ አንተ የተናገርከውን እባክህን እነዚህን ነገሮች ለባሪያዎችህ ላክ” ( አንደኛ፣ ሁለተኛና ሦስተኛ መደብ ሰብኣዊን: ይመልከቱ)

ወደ ኢየሩሳሌም ትወስደዋለህ

እዚህ “አንተ” የሚለው ሰሎሞንን ያመለክታል። ሰሎሞን ምናልባት ሌሎች ሰዎች ዋናውን ሥራ እንዲሠሩ እንዳዘዘ አንባቢዎቹ ሊገነዘቡ ይገባል ፡፡ ኣት: - “አንተ ሰዎችህን እንጨቱን ወደ ኢየሩሳሌም እንዲወስዱ ታዛቸዋለህ” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)

ሰለሞን ቆጠረ

ሰሎሞን ምናልባት ሌሎች ሰዎች ሥራውን እንዲሰሩ እንዳዘዘ አንባቢዎቹ ሊገነዘቡት ይገባል ፡፡ ኣት: - “ሰሎሞን አገልጋዮቹ እንዲቆጠሩ አድርጎአቸው ነበር” ( የባህሪ ስምን: ይመልከቱ)

እነሱ 153,600 ሆነው ተገኙ

ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “153,600 መጻተኞች ነበሩ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን እና ቁጥሮችን: ይመልከቱ)

153,600

“መቶ አምሳ ሦስት ሺህ ስድስት መቶ” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ)

ሰባ ሺህ ... ሰማንያ ሺህ

“70,000 ወንዶች… 80,000 ወንዶች” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ)

ሸክሞችን ለመሸከም

እነዚህ የያህዌን ቤት ለመገንባት የሚያስፈልጉ በርካታ ቁሳቁሶች እንደሆኑ ይታወቃል ፡፡ አት: - “በርካታ ቁሳቁሶችን ለመሸከም” ( ግድፈተ ቃልን: ይመልከቱ )

3,600

“ሦስት ሺህ ስድስት መቶ” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ)