2.2 KiB
2.2 KiB
1,400 ሠረገሎች
“አንድ ሺህ አራት መቶ ሰረገሎች” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
አሥራ ሁለት ሺህ ፈረሰኞች
“12,000 ፈረሰኞች” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
በሰረገሎች ከተሞች ውስጥ
ይህ ሰረገሎቹን ያከማቹትን ከተሞች የሚያሳይ ነው ፡፡
ንጉሡም ብሩንና ወርቁን በኢየሩሳሌም እንደ ድንጋይ እንዲበዛ አደረገው
ተራኪው በኢየሩሳሌም ውስጥ የነበረውን ከፍተኛ ብር ለማጉላት የተጋነነ ትረካ ይጠቀማል ፡፡ አት: - “ንጉሡ በኢየሩሳሌም እጅግ ብዙ ብር ነበረው ፣ ብሩ በምድር ላይ እንዳለ ድንጋይ ብዙ ነበር” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከል እና አጠቃላይን: ይመልከቱ)
የሾላ ዛፎች
ይህ በለስ የሚመስል ፍሬ የሚያፈራ ዛፍ ነው። ( የማይታወቁትን ይተርጉሙ)
ለሰሎሞን ፈረሶችን ከግብጽና ከቀዌ ስለማስመጣትን
“ማስመጣት” አንድን ነገር ከሌላ ሀገር ወደ አንድ ነገር የማምጣት ተግባር ነው። ይህ እንደ ግስ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ አት: - “ሰሎሞን ፈረሶቹን ከግብጽና ከቀዌ ያስመጣ ነበር” ( የረቂቅ ስሞችን: ይመልከቱ)
ቀዌ
ይህ የክልል ስም ነው ፡፡ አንዳንዶች ቀዌን በትንሹ እስያ ውስጥ ከሚገኘው ከኪልቅያ ጋር አንድ ነው ብለው ያስባሉ ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም: ይመልከቱ )
በዋጋ
“በተቆረጠለት ዋጋ” ወይም “በገንዘብ”
ስድስት መቶ ሰቅል ብር… 150 ሰቅል
አንድ ሰቅል ከ 11 ግራም ጋር እኩል የሆነ የክብደት መለኪያ ነው። ኣት: - “6.6 ኪሎ ግራም ገደማ ብር… ወደ 1.7 ኪሎ ግራም” ( መጽሐፍ ቅዱሳዊ ክብደትን: ይመልከቱ)
ስድስት መቶ
“600” ( ቁጥሮችን: ይመልከቱ)
ተልኳል
አንድን ነገር ከአንዱ አገር ወደ ሌላ ሀገር መላክ