am_tn/1ti/04/11.md

873 B

1ኛ ጢሞቴዎስ 4፡ 11-13

እነዚህ ነገሮች ስበከት እንዲሁም አስተምር "እነዚህን ነገሮች እዘዝ እንዲሁም አስተምር" ወይም "አሁን የነገርኩን ነገሮች እዘዝነ እንዲሁም አስተምር" ወጣት በመሆንን ምክንያት ማንም ሰው እንዳይንቅህ "ወጣት በመሆን ምክንያት ማንም ይህንን ያኸል ጠቃሚ አይደለም ብሎ እንዳያስብህ" ተግተህ አንብብ "ቅዱሳት መጻሕፍትን አንብብ" ወይም "በአደባባይ የእግዚአብሔር ቃል ማንበብህን ቀጥልበት" ሌሎችን አበረታታ "ሌሎች ሰዎች አበረታታ" ወይም "ሌሎች ሰዎች የእግዚአብሔርን ቃል በሕይወታቸው ተግባራዊ ያደርጉት ዘንድ አበረታታ"