ሕዝቡ ለማረድና ለመብላት እንሰሳቶቻቸውን ወደ ትልቁ ደንጋይ እንዲያመጡ ሳኦል ነገራቸው፡፡
ሳኦል ይህን መሠዊያ የሠራው ሕዝቡ በ1ሳሙኤል 14፡33 ወደ እርሱ ካመጡለት ትልቅ ድንጋይ ይሁን ግልጽ አይደለም፡፡