am_tn/1sa/14/31.md

1.1 KiB

አጠቃላይ መረጃ

የዮናታን ቃል ሠራዊቱን ከነበረባቸው ከፍተኛ ረሃብ የተነሣ እግዚአብሔርን እንዲበድሉ አደረጋቸው፡፡

ማክማስ

ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 13፡02 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡

ኤሎን

በዛብሎን እስራኤል የሚገኝ ቦታ ነው (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)

ሕዝቡ

እስራኤላውያንን ያመለክታል፡፡

ከደማቸው ጋር በሉአቸው

በጣም ተርበው ስለነበር ከመብላታቸው በፊት ደሙን አላፈሰሱም ነበር፡፡ ይህ በሙሴ በኩል ለሕዝበ እሥራኤል የተሰጠውን ሕግ መተላለፍ ነበር፡፡ ይህ ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አት፡- "በሕጉ እንደታዘዘው አስቀድመው ደማቸውን ሳያፈስሱ በሏቸው' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)