am_tn/1sa/14/27.md

817 B

አጠቃላይ መረጃ

ዮናታን የአባቱን መሐላ አወቀ፡፡

ሕዝቡን በመሐላ አሰራቸው

በዚህ ስፍራ መሐላን የመታዘዝ ግዴታን በሚመለከት ሕዝቡ በገመድ እንደታሰረ ዓይነት ተደርጎ ተነግሮአል፡፡ አት፡- "ሕዝቡ መሐላውን እንዲያከብር አዘዘ' (ዘይቤአዊ አነጋገር ተመልከት)

እጁን ወደ አፉ አደረገ

በዚህ ስፍራ እጁን ወደ አፉ የሚለው ለመብላት ምትክ ቃል ነው፡፡ አት፡- "ጥቂት ማር በላ' (ምትክ ቃል ተመልከት)

ዓይኑ በራ

በረታ የሚል ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "እንደገና ብርታት አገኘ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)