am_tn/1sa/14/22.md

765 B

በኮረብታዎቹ የተሸሸጉት የእስራኤል ሰዎች

ይህ ደፈጣን እያመለከተ አይደለም፡፡ እነዚህ ወታደሮች የተሸሸጉት ፍልስጥኤማውያንን ስለፈሩ ነበር፡፡ ይህ በግልጽ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ አት፡- የፈሩ የእስራኤል ወታደሮች በኮረብታዎች ተሸሽገው ነበር፡፡ (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)

ቤትአዌን

ይህ በእስራኤል የሚገኝ ቦታ ነው፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 13፡05 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ (የስሞች አተረጓጎም መንገድ ተመልከት)