am_tn/1sa/14/18.md

694 B

የእግዚአብሔርን ታቦት ወደዚህ አምጣ

ጥቂት ትርጉሞች በዚህ ስፍራ "የእግዚአብሔር ታቦት' በሚለው ምትክ "ኤፉድ' ይላሉ፡፡ (ልዩ ልዩ ትርጉሞች ተመልከት)

ግርግርታ

ትልቅ ድምጽና ትርምስምስ

እጅህን መልስ

ይህ "እያደረግህ ያለውን አቁም' የሚል ፈሊጣዊ ንግግር ይመስላል፡፡ እግዚአብሔርን ምሪት ለመጠየቅ አኪያ ታቦቱን እንዲጠቀም ሳኦል አልፈቀደም፡፡ አት፡- "በዚህ ጊዜ የተቀደሰውን ሰንዱቅ አታምጣ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)