በእውነቱ ሳሙኤል እየጠየቀ ሳይሆን ሳኦልን እየገሰጸው ነበር፡፡ ትክክል ባይሆኑም እንኳን ሳኦል ለድርጊቶቹ ሊከላከል ፈለገ፡፡ (አሳብ ገላጭ ጥያቄዎች ተመልከት)
ማክማስ የቦታ ስም ነው፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 13፡2 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡