am_tn/1sa/13/11.md

463 B

ያደረግኸው ምንድር ነው?

በእውነቱ ሳሙኤል እየጠየቀ ሳይሆን ሳኦልን እየገሰጸው ነበር፡፡ ትክክል ባይሆኑም እንኳን ሳኦል ለድርጊቶቹ ሊከላከል ፈለገ፡፡ (አሳብ ገላጭ ጥያቄዎች ተመልከት)

ማክማስ

ማክማስ የቦታ ስም ነው፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 13፡2 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡