am_tn/1sa/12/19.md

814 B

እንዳንሞት

የኃጢአት የመጨረሻ ቅጣት ሞት ነው፡፡ እግዚአብሔር ይጨቁኗቸው የነበሩትን ሕዝቦቸ እንዳጠፋ የእስራኤል ሕዝብ አይቷል፡፡ እንደሌሎቹ ሕዝቦች "ለጥፋት እንዳይሰጡ' ተጨንቀው ነበር፡፡

አትፍሩ

ሕዝቡ ክፉ አደረጉ እንዳያጠፋቸውም እግዚአብሔርን ፈሩ፡፡ አት፡- "ከዚህ ኃጢአት የተነሣ እግዚአብሔር ይቆጣል ያጠፋናልም ብላችሁ አትፍሩ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)

ከንቱ ነገርን ለመከተል ፈቀቅ አትበሉ

"ሐሰተኛ አማልክትን ማምለክ አትከታተሉ'