814 B
814 B
እንዳንሞት
የኃጢአት የመጨረሻ ቅጣት ሞት ነው፡፡ እግዚአብሔር ይጨቁኗቸው የነበሩትን ሕዝቦቸ እንዳጠፋ የእስራኤል ሕዝብ አይቷል፡፡ እንደሌሎቹ ሕዝቦች "ለጥፋት እንዳይሰጡ' ተጨንቀው ነበር፡፡
አትፍሩ
ሕዝቡ ክፉ አደረጉ እንዳያጠፋቸውም እግዚአብሔርን ፈሩ፡፡ አት፡- "ከዚህ ኃጢአት የተነሣ እግዚአብሔር ይቆጣል ያጠፋናልም ብላችሁ አትፍሩ' (እንደሚታወቅ ታሳቢ የተደረገ እውቀትና ግልጽ ያልተደረገ መረጃ ተመልከት)
ከንቱ ነገርን ለመከተል ፈቀቅ አትበሉ
"ሐሰተኛ አማልክትን ማምለክ አትከታተሉ'