"ለሲሣራ … ለፍልስጥኤማውያን … ለሞአብ ንጉሥ ኃይል'
እነዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት)
ይህ የቦታ ስም ነው፡፡ (የስሞች አተረጓጎም መንገድ ተመልከት)
ይህ ባሮቻቸው እንዲሆኑ እግዚአብሔር ለጠላቶቻቸው አሳልፎ መስጠቱን የሚገልጽ ነው፡፡