am_tn/1sa/11/09.md

619 B

መልእክተኞቹን አሉአቸው

"አሉአቸው' የሚለው ሳሙኤልንና ሳሙኤልን ያመለክታል፡፡

ፀሐይ በሞቀች ጊዜ

"ከቀኑ እጅግ ሞቃት ከሆነው ክፍል በፊት' ወይም "ከቀትር በፊት'

ኢያቢስ ገለዓድ … ኢያቢስ

እነዚህ የቦታዎች ስሞች ናቸው፡፡ በ1ሳሙኤል 11፡1 እንዴት እንደተረጎምሃቸው ተመልከት፡፡

ናዖስ

ይህ የንጉሥ ስም ነው፡፡ ይህንን ስም በ1ሳሙኤል 11፡1 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡