am_tn/1sa/10/05.md

694 B

ከበሮ

የሚመታ የታምቡር ራስ የሚመስል ያለው እና ሲንቀጠቀጥ ድምጽ የሚሰጡ የብረት ቁራጮች በጎኑ ዙሪያ ያለው የሙዚቃ መሣሪያ ነው፡፡ (የማይታወቁትን መተርጎም ተመልከት)

የእግዚአብሔር መንፈስ በኃይል ይወርድብሃል

ይወርድባሃል የሚለው ቃል የእግዚአብሔር መንፈስ በሳኦል ላይ ተጽእኖ ያድርጋል ማለት ነው፡፡ በዚህ ስፍራ ሳኦልን እንዲተነብይና እንደ ሌላ ሰው እንዲከውን ያደርገዋል ማለት ነው፡፡ (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)