ይህ በዕብራዊ ጸሐፊ የተጨመረ ባሕላዊ መረጃ ነው፡፡ ይህንን መረጃ በዚህ ስፍራ ማስቀመጥ በቋንቋህ የተለመደ ካልሆነ ወደ ቁጥር 11 መጨረሻ ሊወሰድ ይችላል፡፡ (ታሪካዊ ዳራ መረጃ ተመልከት)
"ባለ ራእይ የሚለው ዛሬ ነቢይ ለሚባለው የጥንት መጠሪያ ነበር፡፡'