am_tn/1sa/09/07.md

723 B

ለሰውዬው ምን እናመጣለታለን

ሥጦታ መሥጠት ለእግዚአብሔር ሰው የአክብሮት ምልክት ነው፡፡

የእግዚአብሔር ሰው

ይህ ሐረግ በአብዛኛው የእግዚአብሔር ነቢይ ማለት ነው፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 2፡27 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡ አት፡- "ከእግዚአብሔር ቃል ሰምቶ የሚናገር ሰው'

የሰቅል ሩብ

"የሰቅል አንድ አራተኛ'፡፡ ሰቅል በብሉይ ኪዳን አገልግሎት ይሰጥ የነበረ የገንዘብ ዓይነት ነው፡፡ (የመጽሐፍ ቅዱስ ገንዘቦችና ክፍልፋዮች ተመልከት)