am_tn/1sa/08/21.md

837 B

ለእግዚአብሔር ጆሮች ደገማቸው

በዚህ ስፍራ የእግዚአብሔር ጆሮች የሚለው እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ ሕዝቡ ያሉትን ሁሉ በመድገም ሳሙኤል ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፡፡ አት፡- ለእግዚአብሔር ደገማቸወ (ተለዋጭ ስም ተመልከት)

ቃላቸውን ስማ

"ቃላቸውን' የሚለው ምትክ ቃል የሕዝቡን ፈቃድ ያመለክታል፡፡ አት፡- "ሕዝቡን ታዘዝ' (ምትክ ቃል ተመልከት)

አንግሥላቸው

አንድን ሰው በላያቸው ላይ አንግሥላቸው፡፡ አንድን ሰው ንጉሥ ማድረግን በሚመለከት የተለመደ ቃል በቋንቋህ ካለ ተጠቀም፡፡

ወደ ከተማው ሄደ

"ወደ ቤት'