am_tn/1sa/08/16.md

833 B

አያያዥ አሳቦች

ሳሙኤል ንጉሥ የሚስዳቸውን ነገሮች መናገሩን ቀጠለ፡፡

የመንጋችሁን አንድ አሥረኛ

መንጋቸውን በአሥር እኩል ቦታ መክፈልና ከእነዚያ ክፍሎች አንዱን ለንጉሥ አለቆችና አገልጋዮች መስጠት ይኖርባቸዋል፡፡ አንድ አሥረኛን በ1ሳሙኤል 8፡15 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት (ክፍልፋዮች ተመልከት)

ባሮቹ ትሆናላችሁ

"ባሮቹ እንደሆናችሁ ይሰማችኋል'

ትጮኻላችሁ

ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡-1)ከንጉሡ እንዲያድናቸው ሕዝቡ እግዚአብሔርን ይጠይቃሉ 2)የከፋ አገዛዙን አንዲያቆም ሕዝቡ ንጉሡን ይጠይቃሉ