ቃሉ የታሪኩ አዲስ ክፍል መጀመሩን ያሳያል፡፡ ቋንቋህ ተመሳሳይ ትርጉም የሚሰጥ ቃል ወይም ሐረግ ካለ በዚህ ስፍራ ልትጠቀም ትችላለህ፡፡
እስራኤላውያን ነበሩ፡፡
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "አሻቅበው አዩ' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)