am_tn/1sa/06/01.md

374 B

ካህናትና ጠንቋይችን

እነዚህ ዳጎንን የሚያመልኩ የአሕዛብ ካህናትና ጠንቋዮች ናቸው፡፡

እንዴት እንደምንሰደው ንገሩን

ፍልስጥኤማውያን ከዚህ ወዲያ እግዚአብሔርን ሳያሰቆጡ ታቦቱን እንዴት እንደሚያስወግዱት ማወቅ ፈለጉ፡፡