እነዚህ ዳጎንን የሚያመልኩ የአሕዛብ ካህናትና ጠንቋዮች ናቸው፡፡
ፍልስጥኤማውያን ከዚህ ወዲያ እግዚአብሔርን ሳያሰቆጡ ታቦቱን እንዴት እንደሚያስወግዱት ማወቅ ፈለጉ፡፡