904 B
904 B
የእግዚአብሔር እጅ በእነርሱ ላይ ሆነች
ይህ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "እግዚአብሔር ቀጣቸው' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)
በታናሹም በታላቁም
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) እድሜን የሚያሳይ ስዕላዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "በሁሉ እድሜ የሚገኙ ሰዎች' ወይም 2) ማኅበራዊ መደብን የሚያሳይ ስዕላዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "ከድሆችና ደካሞች አንስቶ እሰከ ባለጸጎቹና ብርቱዎቹ ሰዎች' (ስዕላዊ ንግግር ተመልከት)
እጢ
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጎሞች፡- 1) ከቆዳ ስር የሚወጣ የሚያሰቃይ እባጭ ወይም 2) የአህያ ኪንታሮት 1ሳሙኤል 5፡6ን እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡