am_tn/1sa/03/15.md

653 B

የእግዚአብሔር ቤት

"ቤት' የተባለው በተጨባጭ "ድንኳን' ነበር፣ ነገር ግን በዚህ ስፍራ "ቤት' ብሎ መተርጎሙ እጅግ የተሻለ ነው፡፡

ልጄ

ዔሊ የሳሙኤል እውነተኛ አባት አልነበረም፡፡ ዔሊ የሳሙኤል አባት እንደሆነ አድርጎ መናገሩ እንዳልተበሳጨ ነገር ግን ሳሙኤል ሊመልስለት እንደሚገባ ለሳሙኤል ለማሳየት ነው፡፡ ይህንን በ1ሳሙኤል 3፡6 እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት፡፡ (ዘይቤአዊ አነጋገር ተመልከት)