am_tn/1sa/03/10.md

1.2 KiB

እግዚአብሔርም መጥቶ ቆመ

ሊሆኑ የሚችሉ ትርጎሞች፡- 1)እግዚአብሔር በተጨባጭ ተገልጦአል በሳሙኤልም ፊት ቆሞአል 2)እግዚአብሔር መገኘቱን ለሳሙኤል እንዲታወቅ አድርጓል

አገልጋይህ

ሳሙኤል ለእግዚአብሔር አክበሮትን ለማሳየት ራሱን እንደ ሌላ ሰው አድርጎ ለእግዚአብሔር ተናገረ፡፡ አት፡- 'እኔ ነኝ' (ተውላጠ ስም ተመልከት)

የሰማውን ሁሉ ጆሮች ጭው የሚያደርግ

በዚህ ስፍራ "ጆሮች ጭው የሚያደርግ' የሚለው ስለ ሰሙት ነገር እያንዳንዳቸው ይደነግጣሉ የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ አት፡- "የሚሰማውን እያንዳንዱን ያስደነግጣል' (ፈሊጣዊ ንግግር ተመልከት)

ጭው

በተለምዶ ከቅዝቃዜ የተነሳ ወይም ያንን የሰወነት ክፍል ሰዎች በእጃቸው ከመምታቸው የተነሳ አንድ ሰው በትንሽ የተሳለ ነገር በቀላሉ ሲወጋ የሚሰማው የመወጋት ስሜት ዓይነት ነው፡፡