ይህ አሳብ ገላጭ ጥያቄ በገላጭ አባባል ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት፡- "በእርግጥ ስለ እርሱ የሚናገር ማንም የለም፡፡'(አሳብ ገላጭ ጥያቄ ተመልከት)
"ምሕረት እንዲያደርገለት እግዚአብሔርን የሚለምንለት'
በዚህ ስፍራ የአባት ድምጽ አባታን ይወክላል፡፡ አት፡- "አባታቸው' ወይም "አባታቸው ያላቸውን' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)