ሐና እግዚአብሔር ልጅ እንዲሰጣት ለመነችው፣ በመቅደስም እንዲያገልገል ልጁን ለመስጠት ቃል ገባች፡፡
ይህም እግዚአብሔር እርሱን በሚያይበትና ሳሙኤል ስለ እግዚአብሔር ሊማር በሚችልበት ቦታ ማለት ነው፡፡