ሐና ለእግዚአብሔር መዘመሯን ቀጥላለች፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
ይህ እግዚአብሔር ብርቱና የታመነ ነው የሚለው ሌላኛው አባባል ነው፡፡ (ዘይቤአዊ አነጋገር ተመልከት)
ይህ ዓለት ከበስተኋላው ለመደበቅ ወይም በላዩ ላይ ለመቆም እና አንድ ሰው ከጠላቶቹ በላይ እጅግ ከፍ ለማለት በቂ የሆነ ዓለት ነው፡፡