am_tn/1sa/02/02.md

586 B

አያያዥ አሳብ

ሐና ለእግዚአብሔር መዘመሯን ቀጥላለች፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)

እንደ አምላካችን ያለ ዓለት የለም

ይህ እግዚአብሔር ብርቱና የታመነ ነው የሚለው ሌላኛው አባባል ነው፡፡ (ዘይቤአዊ አነጋገር ተመልከት)

ዓለት

ይህ ዓለት ከበስተኋላው ለመደበቅ ወይም በላዩ ላይ ለመቆም እና አንድ ሰው ከጠላቶቹ በላይ እጅግ ከፍ ለማለት በቂ የሆነ ዓለት ነው፡፡