ሐና ለእግዚአብሔር መዝሙር ዘመረች፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)
"ታላቅ ደስታ አለኝ'
"ከእግዚአብሔር ማንነት የተነሣ' ወይም "እግዚአብሔር እጅግ ታላቅ ከመሆኑ የተነሣ'
ቀንድ የብርታት ምልክት ነው፡፡ አት፡- "አሁን ብርቱ ነኝ' (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)