am_tn/1sa/02/01.md

522 B

አጠቃላይ መረጃ

ሐና ለእግዚአብሔር መዝሙር ዘመረች፡፡ (አጓዳኝነት ተመልከት)

ልቤ ፈነደቀ

"ታላቅ ደስታ አለኝ'

በእግዚአብሔር

"ከእግዚአብሔር ማንነት የተነሣ' ወይም "እግዚአብሔር እጅግ ታላቅ ከመሆኑ የተነሣ'

ቀንዴ ከፍ ከፍ አለ

ቀንድ የብርታት ምልክት ነው፡፡ አት፡- "አሁን ብርቱ ነኝ' (ዘይቤአዊ ንግግር ተመልከት)