am_tn/1sa/01/19.md

318 B

አሰባት

ሐና ይገጥማት የነበረውን ነገር እግዚአብሔር ያውቅ ነበር፣ አልዘነጋትም፡፡ በ1 ሳሙኤል 1፡11 የሚገኙትን ተመሣሣይ ቃላት እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡

ሐና ጸነሰች

ሐና አረገዘች