am_tn/1sa/01/17.md

1.4 KiB

ዔሊም … መለሰላት

ዔሊ በማደሪያው ድንኳን የሚኖር ሊቀ ካህናት ነበር፡፡

ባርያህ … ታግኝ

ለሊቀ ካህናቱ ለዔሊ ያላትን አክብሮት ለማሳየት ሐና ራስዋን በሁለተኛ መደብ ተውላጠ ስም ትተራለች፡፡ ይህ በአንደኛ መደብ ተውላጠ ስም ሊተረጎም ይችላል፡፡ (አንደኛ፣ ሁለተኛ እና ሦሥተኛ መደብ ተመልከት)

በዓይንህ ፊት ሞገስ ላግኝ

በዚህ ስፍራ "ሞገስ ላግኝ' ማለት ተቀባይነት ማግኘት ወይም የእርሱ በእርሷ መደሰት የሚል ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ በዚህ ስፍራ ዓይን ማየትን የሚያመለክት ስም ሆኖ ጥቅም ላየ ውሏል፣ ማየት ደግሞ የአንድን ነገር ዋጋ መበየንን ወይም መወሰንን ይወክላል፡፡ (ምትክ ስምና ስዕላዊ ንግግርን ተመልከት)

በላችም፣ ፊትዋም

በዚህ ስፍራ ፊትዋ የሚወክለው ራሷን ሐናን ነው፡፡ አስፈላጊ ከሆነ ይህን የተለያየ ዐረፍተ ነገር ማድረግ ትችላለህ፡፡ አት፡- "በላች፡፡ እርሷ ነበረች' ወይም "በላች፡፡ እርሷ እንደ ነበረች ሰዎች ማየት ቻሉ፡፡' (ተለዋጭ ስም ተመልከት)