ይህ የአንዲት ሴት ስም ነው፡፡ ይህንን በ1 ሳሙኤል 1፡2 እንዴት እንደምትተረጉም ተመልክት፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት፡፡)
"መካን አድርጓት ነበር' ወይም "ወደ እርግዝና እንዳትመጣ አግዷት ነበር'
ሌላኛዋ ሚስት (ጣውንትዋ) ሐናን ብዙ ጊዜ ታሳዝናትና ታዋርዳት ነበር