am_tn/1sa/01/05.md

556 B

ሐና

ይህ የአንዲት ሴት ስም ነው፡፡ ይህንን በ1 ሳሙኤል 1፡2 እንዴት እንደምትተረጉም ተመልክት፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ ተመልከት፡፡)

ማኅፀንዋን ዘግቶ ነበር

"መካን አድርጓት ነበር' ወይም "ወደ እርግዝና እንዳትመጣ አግዷት ነበር'

ተፎካካሪዋ በጣም ታበሳጫት ነበር

ሌላኛዋ ሚስት (ጣውንትዋ) ሐናን ብዙ ጊዜ ታሳዝናትና ታዋርዳት ነበር