am_tn/1sa/01/03.md

518 B

ያም ሰው

"ያም ሰው' የሚለው ሕልቃናን ያመለክታል፡፡

ያህዌ

ይህ እርሱ በብሉይ ኪዳን ለሕዝቡ የገለጠው የእግዚአብሔር ስም ነው፡፡ ያህዌን በሚመለከት እንዴት እንዴት እንደሚተረጎም የትርጉም ቃላት ገጽን ተመልከት፡፡

ዔሊ፣ አፍኒንና ፊንሐስ

እንዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ፡- ተመልከት)