"ያም ሰው' የሚለው ሕልቃናን ያመለክታል፡፡
ይህ እርሱ በብሉይ ኪዳን ለሕዝቡ የገለጠው የእግዚአብሔር ስም ነው፡፡ ያህዌን በሚመለከት እንዴት እንዴት እንደሚተረጎም የትርጉም ቃላት ገጽን ተመልከት፡፡
እንዚህ የሰዎች ስሞች ናቸው፡፡ (የስሞች አተረጓገም መንገድ፡- ተመልከት)