1021 B
1021 B
መርከቦቹ ተሰብረው ነበር
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "መርከቦቹ ተሰብረው ነበር" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)
ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ/ተኛ
የኢዮሣፍት መሞት የተገለጸው እንደተኛ ተደርጎ ነው፡፡ ይህ በ1 ነገሥት 2፡10 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ "ሞተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና ዩፊምዝም/ የማያስደስትን ቃል ሻል ባለ ቃል መተካት የሚሉትን ይመልከቱ)
ከእነርሱ ጋር ተቀበረ
ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ "ሰዎች እርሱን ቀበሩት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)