አክዓብ፣ የእስራኤል ንጉሥ፣ እንዲሁም ኢዮሣፍጥ፣ የይሁዳ ንጉሥ ወጡ
እዚህ ስፍራ ንጉሦቹ በሰራዊታቸው ታጅበው ራሳቸውን ይወክላሉ፡፡ "አክአብ፣ የእስራኤል ንጉሥ፣ እና ኢዮሣፍት፣ የይሁዳ ንጉሥ ሰራዊታቸውን መሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
ራሱን ሰውሮ
ይህ ማለት የተለመደ ገጽታን ለውጦ ላለመታወቅ መሞከር ነው፡፡