ይህ እንደ ጥብቅ መሃላ የሚያገለግል ንጽጽር ነው፡፡ "አማልዕክት አኔን ይግደሉኝ ከዚያም የከፋ ክፉ ነገሮችን ያድርሱብኝ"
"አንተ እነዚያን ነቢያት እንደ ገደልክ እኔም አንተን ካልገደልኩ"
"እርሱ ተነስቶ ቆመ"