በዚህ ዐረፍተ ነገር "በመሰዊያው ላይ" የሚለው እንጨቱን ያስቀመጠበትን ስፍራ ያሳያል፡፡ "እንጨቱን ለማንደድ በመሰዊያው ላይ ረበረበው/አደረገው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው (ኢሊፕሲስ/የተተወ ወይም የተዘለለ የሚለውን ይመልከቱ)
"4 ገንቦ" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ በ 1 ነገሥት 18፡30 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመለከቱ፡፡