am_tn/1ki/13/31.md

648 B

ቀበረውም

ይህ ቃል ቀባሪው ስማባሌው ነብይ መሆኑን የተቀበረው ደግሞ የእግዚአብሔር ሰው መሆኑን ያሳያል፡፡

አጥንቶቼንም በአጥንቶቹ አጠገብ አኑሩ

እዚህ ጋር “አጥንቶቼ” የሚለው ቃል ሙሉ ሰውነቱን ይወክላል፡፡ ተርጓሚ “ ሬሳዬን ከእርሱ አጥንት አጠገብ አኑሩ”

ለኮረብታዎቹ መስገጃ

ይህ መረጃ መስገጃዎቹ የማምለኪያ ቦታ መሆናቸውን ያሳያል፡፡ ተርጓሚ “በኮረብታዎቹ ላይ የማምለኪያ ሥፍራ”