ኪራም ሰለሞንን እየገሠፀው ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በዐረፍተ-ነገር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እነዚህ የሰጠኸኝ ከተሞች ለምንም የሚጠቅሙ አይደሉም”
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚ “እስከ ዛሬም ድረስ ሰዎች ይጠሩዋቸዋል”